የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ እና ሌሎች አመራሮች የክፍለ ከተማ አስተዳደሩን ሕንጻ እድሳት ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርጓል፡፡ በምልከታው ላይ የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ እንደተናገሩት በክፍለ ከተማው ከተጀመሩ ፕሮጀክቶች መካከል የክፍለ ከተማውን ሕንጻ ያለበት ደረጃ ለአገልግሎት ምቹ የማድረግ መሆኑን ገልጸው በአጭር ጊዜ በተሻለ ፍጥነትና ጥራት በማጠናቀቅ መሰራት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በክፍለ ከተማው በ2ኛው ዙር ከሚለሙ የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክት የአዲስ ለአዲስ የወንዝ የልማት ፕሮጀክት ተነሺ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል የምትክ ቦታ እና ምትክ የቀበሌ ዕጣ የማውጣት መርሃ ግብር ተከናወነ።
ትምህርት ቤቶችን ተተኪ ስፖርተኞችን ማፍሪያ ማዕከላት ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ።
የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ ሰው ተኮር ስራዎችን እየጎበኙ ነው።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በንቅናቄና በመደበኛ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ዙሪያ ከክፍለ ከተማና ከወረዳ አመራሮች ጋር ገምግሟል።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በንቅናቄና በመደበኛ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ዙሪያ ከክፍለ ከተማና ከወረዳ አመራሮች ጋር ገምግሟል።
የመማር ማስተማር ስነ ዘዴ ተግባራዊ በማድረግ የነገ ሃገር ተረካቢ ዜጋ መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ።
የጉለሌ ወረዳ 9 አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን በካሜራ የተደገፈ ምርጥ ተሞክሮ ማስፋቱ ተገለጸ ።
ምቹ ተቋም ለተሻለ አገልግሎት ፍጥነትና ጥራት !!