Loading...

ዝርዝር ዜና

የጉለሌ ክ/ከ አከባቢ ጥበቃ ፅ/ቤት

የጉለሌ ክፍለ ከተማ በ2022 ዓ.ም ከአካባቢ ብክለትና ከተፈጥሮ ሀብት መራቆት ተጠብቃ ከአካባቢ ጋር የተጣጣመ ዘላቂ የልማት የሚካሄድባት ክ/ከተማ ለማድረግ በሀገርና በከተማ አቀፍ ደረጃ በተምሳሌነት የምትጠቀስ ማድረግ ነው፡፡

የጉለሌ ክ/ከተማ ከብክለትና ከተተፍሮ ሀብት መራቆት ለመከላከልና ልማትን ከአካባቢ ጋር ለማጣጣም በጥናትና በምርምር የታገዘ ክትትላና ቁጥጥር እንዲሁም በህዝብ ተሳትፎ የአካባቢና የተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤ በማካሄድ፣ ዘለቄታዊ ልማትና የተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀምን ማረጋገጥ እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በማላመድ/Adaptation/ እና በማስተሰረይ /mitigation/ ስራን በመስራት የክ/ከተማውን ነዋሪ በንፁህና ጤናማ አካባቢ የመኖር መብቱ እንዲጠበቅ ማድረግ፡፡
የሚሰጡ አገልግሎቶች ስታንዳርድ